በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ብልፅግና ፓርቲ በትግራይ


ብልፅግና ፓርቲ በትግራይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00

ብልፅግና ፓርቲ ትግራይ ክልል ላይ ትኩረት የሚያደርጉ በአዲስ አበባና በትግራይ አስተባባሪ ጽሕፈት ቤቶችን ሊከፍት መሆኑን አስታወቀ። በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋና ሥነ ጹሑፍ መምህር የሆኑት አቶ ነብዩ ገብረሚካኤል የትግራይ ክልል ብልፅግና ጽሕፈት ቤት ሐላፊ ሆነው እንዲሰሩ መመደባቸውም ታውቋል።

XS
SM
MD
LG