በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋዜጠኞች እስር


የጋዜጠኞች እስር
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00

የኦሮሚያ ኒውስ ኔትወርክ /ኦኤንኤን/ ሁለት ጋዜጠኞች በመንግሥት ታሰሩብኝ ሲል የቴሌቪዥን ጣቢያው አስታወቀ። የታሰሩ ጋዜጠኞችም ደሱ ዱላ እና ዋቆ ኖሌ እንደሚባሉ የቴሌቪዥን ጣቢያው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሶርሳ ደበላ ተናግረዋል። የኦሮምያ መንግሥት በበኩሉ ጋዜጠኞቹ የታሰሩት በሞያቸው ሳብያ ሳይሆን ጥፋት በመፈፀም ተጠርጥረው ነው ብሏል።

XS
SM
MD
LG