በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጁባላንድ ኃይሎችና የሶማሊያ ጦር በኬንያ ድንበር የሚያደርጉት ግጭት


የጁባላንድ ኃይሎችና የሶማሊያ ጦር በኬንያ ድንበር የሚያደርጉት ግጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:13 0:00

የጁባላንድ ኃይሎችና የሶማሊያ ጦር በኬንያ ድንበር የሚያደርጉትን ግጭት የኬንያ ማዕከላዊ መንግሥት ቁጥጥር እንዲያደርግ የማንደራ ግዛት አስተዳደር ጠየቁ። አስተዳዳሪዉ ዓሊ ሮባ በባለፈው ሰኞ በማንዴራ ግዛት ቅርብ ርቀት በተፈጠረዉ ግጭት 12 የኬንያ ዜጎች መቁሰላቸዉን፣ ከ100 በላይ ደግሞ ከቤት ንብረታቸዉ መፈናቀላቸውን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG