በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጎዳና ተዳዳሪዎችን ሕይወት ለመቀየር መንግስት እና የዓለም ባንክ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ


የጎዳና ተዳዳሪዎችን ሕይወት ለመቀየር መንግስት እና የዓለም ባንክ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00

የጎዳና ተዳዳሪዎችን ካሉበት ሕይወት በማውጣት ለማቋቋም የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም ባንክ ጋር በመሆን የ450 ሚሊየን ዶላር በጀት መድቦ እየሰራ እንደሚገኝ የሰራተኛ እና ማሕበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር አስታወቋል፡፡ በሃገር ዓቀፍ ደረጃ ምን እየተሰራ ነው የሚለውን በሚኒስቴር መሰሪያ ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት እና የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደረጀ ታዬን አነጋገራ፤ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡

XS
SM
MD
LG