No media source currently available
ስድስተኛው የ2012 ዓ.ም ሃገር አቀፍ ምርጫ የድምጽ መስጫ ቀን ነሐሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲሆን ቀጠሮ ተቆርጧል። የኢትዮጵያ መንግሥትም ምርጫው ዴሞክራሲያዊ፣ ነፃ፣ ተአማኒና ውጤቱም ተቀባይነት የሚኖረው እንዲሆን ለማድረግ ከሚመለከታቸው ሁሉ ጋር ተባብሮ ለመሥራት እየተጋ መሆኑን ይናገራል። በሌላ በኩል ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች አቤታቸው ከወዲሁ እያቀረቡ ነው።