በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የወጣት ማዕከሎች ሴቶችንም አካታች መሆን አለባቸው" በእምነት በሃይሉ ወሴክማ


"የወጣት ማዕከሎች ሴቶችንም አካታች መሆን አለባቸው" በእምነት በሃይሉ ወሴክማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:07 0:00

በተለምዶ ወሴክማ በመባል የሚታወቀው እና የወጣት ሴቶች ክርስቲያናዊ ማሕበር ከሰሞኑ በአራዳ ክፍለ ከተማ የወጣቶች ማዕከል ላይ ወጣት ሴቶች የሚጠቀሙበት የመረጃ ማዕከል አስመርቋል፡፡ የማዕከሉን ዋና ጸሃፊ በእምነት በሃይሉን ስለ ወሴክማ እንቀሰቃሴ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡

XS
SM
MD
LG