No media source currently available
በተለምዶ ወሴክማ በመባል የሚታወቀው እና የወጣት ሴቶች ክርስቲያናዊ ማሕበር ከሰሞኑ በአራዳ ክፍለ ከተማ የወጣቶች ማዕከል ላይ ወጣት ሴቶች የሚጠቀሙበት የመረጃ ማዕከል አስመርቋል፡፡ የማዕከሉን ዋና ጸሃፊ በእምነት በሃይሉን ስለ ወሴክማ እንቀሰቃሴ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡