በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ታንዛኒያ እሥር ላይ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ተመለሱ


ታንዛኒያ እሥር ላይ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ተመለሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:26 0:00

በታንዛኒያ በህገ ወጥ ጉዞ ላይ ተይዘዉ በእሥር ላይ የነበሩ 108 የኢትዮጵያ ዜጎች ዛሬ ወደ ሀገር መመለሱን በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኢምባሲ አስታወቀ። በኢምባሲዉ የኢትዮጵያ መንግሥት ዲፕሎማት አቶ ቴዎድሮስ ግርማ ኢትዮጵያዊያኑ ከ2 እስከ 4 ዓመት በእሥር የቆዩ መሆናቸውን ለአሜርካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG