በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ሀገራዊ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት ብሄራዊ መግባባት መፍጠር ይገባል" - ፓርቲዎች


"ሀገራዊ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት ብሄራዊ መግባባት መፍጠር ይገባል" - ፓርቲዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:29 0:00

በኢትዮጵያ እየተቃረበ ያለው አገራዊ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት ሀገሪቱ ገብታበታለች ካሉት የፖለቲካ ቅርቃር ለማውጣት ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ ከማካሄድ በፊት ብሄራዊ መግባባት መፍጠር እንደሚገባ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ ኦፌኮና የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ተናግረዋል

XS
SM
MD
LG