በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማኅበረሰብ ፕሮግራም - በአዲስ አበባ


ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማኅበረሰብ ፕሮግራም - በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00

የሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀው ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማኅበረሰብ ፕሮግራም ትናንት በአዲስ አበባ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ ተካሂዷል። በዝግጅቱ ላይ የተገኙትጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ሀገርን ማገልገል ጀግንነት በመሆኑ ዜጎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ከራስ ወዳድነት በፀዳ መልኩ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

XS
SM
MD
LG