በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድጋፍ ሰልፍ በሀዋሳ


የድጋፍ ሰልፍ በሀዋሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:24 0:00

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ፣ የለውጥ ኃይሎችና ብልጽግና ፓርቲን ለማበረታታት ያለመ ነው የተባለ የድጋፍ ሰልፍ በሲዳማ የ“ቀጣላ” ባህላዊ ሥርዓት ታጅቦ ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ። በሰልፉ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ኢትዮጵያን ከመበታተን አደጋ ታድጓል፤ የዜጎች ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች እንዲከበር አድርጓል ሲሉ አስተያየት የሰጡ የሰልፉ ተሳታፊዎች ተናግረዋል ።

XS
SM
MD
LG