በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአምቦ ከ50 በላይ ሰዎች ታሰሩ


በአምቦ ከ50 በላይ ሰዎች ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00

በአምቦ ከተማ ከትናንት ጀምሮ ከ50 በላይ ሰዎች በፀጥታ ኃይሎች ታሰሩ ሲሉ አንዳንድ የታሳሪ ቤተሰቦች ተናገሩ። ከታሰሩት ሰዎች መካከል የኦነግ አባላትም እንደሚገኙበት ድርጅቱ አመልክቷል። የአምቦ ከተማ ከንቲባና የአስተዳደር ፅህፈቱ ቤት ኃላፊ በበኩላቸው ሰዎቹ የታሰሩት በሚያራምዱት የፖለቲካ አመለካከት ሳይሆን በወንጀል ድርጊት በመጠረጠራቸው ነው ይላሉ።

XS
SM
MD
LG