በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በውሃን የሚገኙ ተማሪዎን ለመደገፍ የቀረበው እቅድ እና የወላጆች ተማጽኖ


በውሃን የሚገኙ ተማሪዎን ለመደገፍ የቀረበው እቅድ እና የወላጆች ተማጽኖ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:44 0:00

በቻይና ውሃን ግዛት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የገንዘብ ችግር ለመቅረፍ ለ2 ወራት የሚቆይ የ200 ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ለ300 ተማሪዎች ለማድረግ መፈቀዱ ተሰምቷል፡፡ በአንጻሩ በውሃን የሚገኙ ተማሪዎች እና ቤተሰቦቻቸው ከገንዘብ ድጋፉ ይልቅ ተማሪዎቹ ወደ አገር ተመልሰው በማቆያ ቢገቡ እና ከሕብረተሰቡ ጋር ቢቀላቀሉ ሲሉ ለውጭ ጉዳይ እና ለጠቅላይ ሚኒስተር ጽ/ቤት አመልክተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG