በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ ክልል በተነሳ ግጭት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ


በኦሮሚያ ክልል በተነሳ ግጭት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:57 0:00

በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ በቦሴት ወረዳ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ፅሕፈት ቤት መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ ከፀጥታ አስከባሪዎች ጋር ተነሣ በተባለ ግጭት አንድ ሰው ተገድሎ ሦስት መቁሰላቸውን “እማኝ ነን” ያሉ ለቪኦኤ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG