በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደሴ የሚፈፀም ግድያና ዘረፋ እንዳሳሰባቸው ነዋሪዎች ገለፁ


በደሴ የሚፈፀም ግድያና ዘረፋ እንዳሳሰባቸው ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:52 0:00

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ በደሴ ከተማ ምሽትን ተገን አድርገው የሚፈጸሙ ግድያና ዘረፋ እንዳሳሰባቸው ኗሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ አስታወቁ፡፡ ፖሊስ የወንጀሉን አሳሳቢነት አምኖ ድርጊቱ በተደራጁና ከሌሎች አካባቢዎች በመጡ ግለሰቦች የተፈጸመ መሆኑን ጠቅሷል፡፡

XS
SM
MD
LG