በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮሮናቫይረስ በኢትዮጵያ


ኮሮናቫይረስ በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:57 0:00

በኮሮናቫይረስ ከተጠረጠሩ 39 ሰዎች ተመሣሣይ ምልክት የታየባቸው 14 ሰዎች ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው መረጋገጡን የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል። ከአንድ መቶ ሰባ ሁለት ሺህ በላይ በሚሆኑ መንገደኞች ላይ የሙቀት ልየታ መደረጉንም ኢንስቲትዩቱ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG