በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድ አምስት ፕሮጀክቶችን ለመጨረሻው ዙር አሳለፈ፡፡


የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድ አምስት ፕሮጀክቶችን ለመጨረሻው ዙር አሳለፈ፡፡
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00

የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ትረስት ፈንድ ለመጨረሻ ዙር ካቀረባቸው 22 እጩ ፕሮጅክቶች አምስቱን መምረጡን እና ተፈራርሞ ወደ ስራ ለመግባት ዝግጅቱን እየጨረሰ መሆኑን ከሰሞኑ አስታውቆዋል፡፡ የዲያስፖራ ትረስት ፈንዱ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ወ/ሮ ሃና አጥናፉ ስለተመረጡት ፕሮጀክቶች ይዘት እና ስለአጠቃላይ ሁኔታው ከኤደን ገረመው ጋር ተነጋገረው ነበረ፡፡

XS
SM
MD
LG