በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ የሚንቀሳቀሱ ሸማቂዎችን ለማነጋገር የሀገር ሽማግሌዎች ወደሥፍራው ተጓዙ


በኦሮምያ የሚንቀሳቀሱ ሸማቂዎችን ለማነጋገር የሀገር ሽማግሌዎች ወደሥፍራው ተጓዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:21 0:00

ምዕራብ ኦሮምያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ሸማቂዎችን ለማነጋገር የአገር ሽማግሌዎችና ምሁራን ጋር ወደ አካባቢው መሄዳቸውን የክልሉ መንግሥት ኮምኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ገልፀዋል። ኃላፊው አቶ ጌታቸው ባልቻ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል "ጥያቄ ያለው አካል ካለ እሁንም ለመነጋገርና በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በራችን ክፍት ነው" ብለዋል።

XS
SM
MD
LG