ጥር 22 በዓለም አቀፍ ደረጃ የሴት ልጅ ግርዛትን የማስቆም ቀን ነው፡፡ እንደ የተባበሩት መንግስታት ሪፖርት መሰረት በዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ 200 ሚሊየን የሚጠጉ ሴቶች ግርዛት እንደተፈጸመባቸው ያሳያል፡፡ ኢትዮጵያም ውስጥም መጠነ ሰፊ የሆን ለውጥ ቢኖርም አሁንም ድረስ ግን፤ አገሪቱ ችግሩ በስፋት ከሚታይባቸው አገራት መሃከል ግንባር ቀደም ናት፡፡ በዘንደሮ የሴት ልጅ ግርዛትን የማስቆም ቅስቀሳ በዋናነት ወጣቶችን እንዲያሳትፍ ጥሪ ተደርጎዋል፡፡ ኤደን ገረመው ኢትዮጵያ ውስጥ የሴት ልጅ ግርዛትን ለማጥፋት ስለሚደረገው እንቅስቃሴ በሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚስተር የተሳትፎና ንቀናቄ ማስፋፊያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ ስለሺ ታደሰን አንጋገራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የሴት ልጅ ግርዛትን ለማጥፋት የወጣቶች ተሳትፎ ወሳኝ ነው
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 27, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 26, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 25, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 24, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ማርች 23, 2024
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA