በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሴት ልጅ ግርዛትን ለማጥፋት የወጣቶች ተሳትፎ ወሳኝ ነው


የሴት ልጅ ግርዛትን ለማጥፋት የወጣቶች ተሳትፎ ወሳኝ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:55 0:00

ጥር 22 በዓለም አቀፍ ደረጃ የሴት ልጅ ግርዛትን የማስቆም ቀን ነው፡፡ የተባበሩት መንግስታት ሪፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ 200 ሚሊየን የሚጠጉ ሴቶች ግርዛት እንደተፈጸመባቸው ያሳያል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ የሴት ልጅ ግርዛትን ለማጥፋት ስለሚደረገው እንቅስቃሴ በሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚስተር የተሳትፎና ንቀናቄ ማስፋፊያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ ስለሺ ታደሰን ተከታዩን ብለዋል፡፡

ጥር 22 በዓለም አቀፍ ደረጃ የሴት ልጅ ግርዛትን የማስቆም ቀን ነው፡፡ እንደ የተባበሩት መንግስታት ሪፖርት መሰረት በዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ 200 ሚሊየን የሚጠጉ ሴቶች ግርዛት እንደተፈጸመባቸው ያሳያል፡፡ ኢትዮጵያም ውስጥም መጠነ ሰፊ የሆን ለውጥ ቢኖርም አሁንም ድረስ ግን፤ አገሪቱ ችግሩ በስፋት ከሚታይባቸው አገራት መሃከል ግንባር ቀደም ናት፡፡ በዘንደሮ የሴት ልጅ ግርዛትን የማስቆም ቅስቀሳ በዋናነት ወጣቶችን እንዲያሳትፍ ጥሪ ተደርጎዋል፡፡ ኤደን ገረመው ኢትዮጵያ ውስጥ የሴት ልጅ ግርዛትን ለማጥፋት ስለሚደረገው እንቅስቃሴ በሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚስተር የተሳትፎና ንቀናቄ ማስፋፊያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ ስለሺ ታደሰን አንጋገራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
XS
SM
MD
LG