No media source currently available
የአቶ ጃዋር መሐመድን የዜግነት ጉዳይ በተመለከተ ምርጫ ቦርድ በሰጣቸው ቀነ ገደብ መሠረት ምላሽ እንደሚሰጡ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ገለፁ።