No media source currently available
በቻይና ውሃን ከተማ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ያሉበት ሁኔታ አስጨናቂ በመሆኑ መንግስት ከውሃን ከተማ እንዲያወጣቸው ጥያቄ አቀረቡ፡፡ በጉዳዩ ላይ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ፡ አምባሳደር ተሾመ ቶጋን ምላሽ ሰጥተዋል፡፡