በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የከፍተኛ የትምህርት ተቁዋማትን ጸጥታ ለማረጋገጥ የደህንነት ካሜራዎችን ለመጠቀም ወስነናል


የከፍተኛ የትምህርት ተቁዋማትን ጸጥታ ለማረጋገጥ የደህንነት ካሜራዎችን ለመጠቀም ወስነናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በደህነነት ስጋት ምክንያት ከከፍተኛ የትምህርት ተቁዋማት የወጡ ከ 35 ሺ በላይ ተማሪዎችን ወደ ትመህርት ገበታቸው እንዲመለሱ እየሰራ መሆኑና እንዲሁም ከፍተኛ የትመህርት ተቁዋማቱንም በደህነነት ካሜራዎች ለማስጠበቅ ሰራ መጀመሩን አስታውቆዋል፡፡

XS
SM
MD
LG