በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግና የኦፌኮ አባላት አስር በኦሮምያ ክልል


የኦነግና የኦፌኮ አባላት አስር በኦሮምያ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሻምቡ ከተማ ቁጥራቸው በወል ያልተገለፀ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/አባላት ታሰሩ ሲሉ ከቤተሰብ መካከል ገለፁ።የሻምቡ ከተማ ፖሊስ በጫካ የሚገኙ ሸማቂዎች ጋር ግንኙነት አላቸው ብለን የጠረጠርነውን ነው ያሰርነው ሲል ገልጿል::በምዕራብ ሸዋ ጊንደበረት ወረዳም የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ 24 አባላት ታሰሩ ሲሉ የፓርቲው ወጣቶች ሊግ ኋላፊ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG