በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል ማንነቱ ያልታወቀ ቡድን የሰው ህይወት አጠፋ


በደቡብ ክልል ማንነቱ ያልታወቀ ቡድን የሰው ህይወት አጠፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:44 0:00

በደቡብ ክልል ሼካ ዞንና በአከባቢው የሚንቀሳቀሱ ማንነቱ ያልታወቀ ቡድን እየተፈፀመ ያለው ጥቃት ከፍተኛ የደኅንነትና የህልውና አደጋ እያስከተለ መሆኑን ነዋሪዎችና የአካባቢው ባለሥልጣናት ገለፁ። ሰሞኑን በቴፒ ከተማ በንግድ ሥራ የተሰማሩ የአማራ ክልል ተወላጅ ወንድማማቾች የዚህ ቡድን ድርጊት እንደሆነ በሚጠረጠው በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውንም ቤተሰቦቻቸውና የከተማው ነዋሪዎች ለቪኦኤ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG