በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ኢጃጂ ከተማ በተፈጠረ ግጭት በሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ


በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ኢጃጂ ከተማ በተፈጠረ ግጭት በሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:51 0:00

በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ኢጃጂ ከተማ በወጣቶችና ፀጥታ አካላት መካከል በተከሰተው ግጭት አራት ፖሊሶችና ሁለት ወጣቶች መቁሰላቸውን ፖሊስና ከቆሰሉ ወጣቶች ቤተሰብ ገልፀዋል። ፖሊስ ግጭቱ እንዲቀሰቀስ ምክንያት ሆነዋል ብሎ የጠረጠራቸውን ሦስት የወረዳው ኦርቶዶክስ ካህናትና 50 ገደማ ወጣቶችን ማስሩን አስታውቋል። የምዕራብ ሸዋ ሀገረ-ስብከት ስለጉዳዩ እንደሚያውቅ ገልፆ ችግሩን በሰከነ ሁኔታ መያዝና መፍታት ያስፈልጋል ብሏል::

XS
SM
MD
LG