በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ መገናኛ ብዙሃን ሰራተኞች በአሶሳ ታሰሩ


የትግራይ መገናኛ ብዙሃን ሰራተኞች በአሶሳ ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00

የትግራይ መገናኛ ብዙሃን ሁለት ሰራተኞች በአሶሳ ውስጥ እንደታሰሩ ድርጅቱ አስታወቀ። የከተማው ፖሊስ ኮሚሽን የግለሰቦቹን ማንነት ለማጣራት ነው የያዝናቸው ቃል እንደሰጡ ይለቀቃሉ ብለዋል።

XS
SM
MD
LG