No media source currently available
ከአንድ ወር ተኩል በፊት ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የተፈጠረውን ግጭት ሸሽተው ወደ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ እያሉ “በታጣቂዎች ታገቱ” ከተባሉ ተማሪዎች ውስጥ የተወሰኑት ወላጆች ፤ ልጆቻቸው ከታገቱ ጀምሮ መፍትሔ ለማግኘት ያህል በመንከራተት ላይ እንዳሉ ገልፀው ስለመለቀቃቸውም የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።