በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ልጆቻችን ስለመለቀቃቸው ያወቅነው ነገር የለም” - ቤተሰቦች


“ልጆቻችን ስለመለቀቃቸው ያወቅነው ነገር የለም” - ቤተሰቦች
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:06 0:00

ከአንድ ወር ተኩል በፊት ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የተፈጠረውን ግጭት ሸሽተው ወደ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ እያሉ “በታጣቂዎች ታገቱ” ከተባሉ ተማሪዎች ውስጥ የተወሰኑት ወላጆች ፤ ልጆቻቸው ከታገቱ ጀምሮ መፍትሔ ለማግኘት ያህል በመንከራተት ላይ እንዳሉ ገልፀው ስለመለቀቃቸውም የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG