በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የስልክ እና የኢንተርኔት ግንኙነት መቋረጡን ተከትሎ በዩኒቨርስቲዎች የተደረገው የተቃውሞ ሰልፍ


የስልክ እና የኢንተርኔት ግንኙነት መቋረጡን ተከትሎ በዩኒቨርስቲዎች የተደረገው የተቃውሞ ሰልፍ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:55 0:00

በምዕራብ ኦሮሚያ የስልክ እና የኢንተርኔት ግንኙነት መቋረጡን ተከትሎ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አድርገው ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በተፈጠረ ግጭት ሰበብ አንድ ተማሪ መሞቱንና ጉዳት የደረሰባቸውም እንዳሉ ተገልጿል። የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተፈጠረውን ሁኔታ ለቪኦኤ አረጋግጧል።

XS
SM
MD
LG