በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌዴራል መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ ዕዝ


የፌዴራል መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ ዕዝ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:26 0:00

የፌዴራል መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ ዕዝ ለሦስት ወር ገደማ ያሰለጠናቸውን የመቶና የጓድ አመራሮችን እንዲሁም የማዕረግ ተሿሚ የበታች ሹም አመራሮችን አስመርቋል። ሥልጠናው የፀረ ሽብር እንቅስቃሴውን ከመደገፍ ባሻገር በያዝነው ዓመት ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን እንዲወጡ ያግዛል ተብሏል።

XS
SM
MD
LG