በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አለመረጋጋት ሚና ነበራቸው በተባሉ ተማሪዎች የዲሲፕሊን እርምጃ ተወሰደ


በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አለመረጋጋት ሚና ነበራቸው በተባሉ ተማሪዎች የዲሲፕሊን እርምጃ ተወሰደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በዩኒቨርሲቲው አለመረጋጋት ላይ ሚና ነበራቸው ያላቸው ተማሪዎች ላይ የዲሲፕሊን እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ። በቀጣይም ተጠያቂ የሚሆኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩና በመምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች ላይም ማጣራት እየተደረገ ነው ብለዋል። ህይወታቸው ካለፉ ተማሪዎች ጋር በተያያዘ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉ ተማሪዎች ላይም ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ህዝብ ግንኙነት አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG