በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጄነራል ሱሌማኒ መገደል


የጄነራል ሱሌማኒ መገደል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:19 0:00

የኢራን ቁድስ ልዩ ኃይል አዛዥ ጄነራል ቃሲም ሱሌይማኒ በዩናይትድ ስቴት ስ የሚሳይል ጥቃት ከመገደላቸው ጋር የተለያዩ አስተያየቶች እየተሰሙ ነው። አዛዡን ባግዳድ ዓለምቀፍ አይሮፕላን ጣቢያ ላይ የገደለውን የሚሳየል ጥቃት ያዘዙት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ናቸው። ማይክል ብራውን እና ጀፍ ሴልዲን ያጣናቀራቸውን ዘገባዎች ሰሎሞን አባተ አዘጋጅቷል።

XS
SM
MD
LG