በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንበሳ የከተማ አውቶብስ ፣ የኤሌክትሮኒክ ቲኬቶችን ለመጠቀም እየተዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ


Anbessa city bus
Anbessa city bus

ከፋሺስት ጣልያን በተማረኩ 5 የወታደር ካምዮኖች ስራውን የጀመረው አንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ዘንድሮ ሰባ ሰባት ዓመት ሞላው ።

ያኔ የካምዮኖችን ጣሪያ በቆርቆሮ አልብሶ ፣ለላቸው ላይ አግዳሚ ወንበሮችን ደርድሮ ህዝብን ማመላለስ የጀመረው ተቋም- በዘመናት ውስጥ በግዝፈት እና በአሰራር ብዙ ለውጦችን ተግብሯል።

በቀጣይ ጥቂት ዓመታት ውስጥ ደግሞ ዘመን ያፈራቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም አገልግሎቱን ለማዘመን መሰናዳቱን አስታውቋል።

ሀብታሙ ስዩም ዝርዝር ዘገባውን ያሰማናል።

አንበሳ የከተማ አውቶብስ የኤሌክትሮኒክ ቲኬቶችን ለመጠቀም እየተዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:48 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG