No media source currently available
ከታኅሣሥ 6 እስከ 8/ 2012 ዓ.ም ለሦስት ቀናት ከመላው ዓለም የተውጣጡ ስደተኞችና 750 ልዑካን ቡድን አባላትን ጨምሮ ወደ 3ሺሕ ሰዎች ጀኔቫ ውስጥ በዓለም ላይ ስላሉ ስደተኞች ለመምከር፣ ሐሳብ ለመለዋወጥ እና የገንዘብና የዓይነት እና የስልት የእርዳታ ቃሎችን ለማሰባሰብ ተቀምጠው መክረዋል።