በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩዝ ኮኔክት ኢትዮጵያ


ዩዝ ኮኔክት ኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:46 0:00

ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ከአፍሪካውያን አቻዎቻቸው ጋር በማስተሳሰር በዴሞክራሲ ግንባታ፣ ሰላም፣ ስነ፟ጾታ፣ ማህበራዊ ሃላፊነት፣ ሰራ ፈጠራ፣ የአመራረ ክህሎት እና በጎፍቃደኝነት ዙሪያ ችግሮቻቸውን የሚፈቱበት መድረክ ማዘጋጀቱን የሴቶች የህጻናት እና የወጣቶች ሚኒስቴር አስታውቆዋል፡፡ አቶ ማሪያስ አሰፋ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የወጣቶች እንቅስቃሴ እና ንቅናቄ ዳይሬክተር ሰልዮዝ ኮኔክት ፐሮገራም እንዲህ ይላሉ፡፡

XS
SM
MD
LG