በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ከ4 ቀናት በኋላ ሳተላይት ታመጥቃለች


ኢትዮጵያ ከ4 ቀናት በኋላ ሳተላይት ታመጥቃለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00

ኢትዮጵያ ከ4 ቀናት በኋላ የምታመጥቀው ሳተላይት ለቴክኖሎጂ ሽግግር የሚያግዝ እንደሆነ ተገለፀ ። ከቴክኖሎጂ ጋር ራስን እያዘመኑ መጓዝ ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚ ብሎም ሁለንተናዊ ጠቀሜታ አለው ሲል የኢትዮጵያ ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጿል።

XS
SM
MD
LG