በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሀገር ሰላም እና ደኅንነት ከሁሉም ነገር ይበልጣል” ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ


"የሀገር ሰላም እና ደኅንነት ከሁሉም ነገር ይበልጣል” ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

“የሀገር ሰላም እና ደኅንነት ከሁሉም ነገር ይበልጣል” ብለዋል የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ። በጋራ ጉዳዮች ላይ አንድነት እና ብሄራዊ መግባባት መፍጠር እንደሚያስፈልግም ፕሬዚዳንቷ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በተከበረው 14ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ላይ ባደረጉት ንግግር አሳስበዋል።

XS
SM
MD
LG