በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ የፖልዮ ክትባት መሰጠት ተጀመረ


በድሬዳዋ የፖልዮ ክትባት መሰጠት ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:59 0:00

በድሬዳዋ የፖልዮ ክትባት መሰጠት ተጀመረ። ፖልዮ እአአ 2019 በሶማሊያና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መከሰቱን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቆ ነበር፡፡ ድሬዳዋ በሚካሄደው የክትባት ዘመቻ 61ሺ ህፃናትን ለመከተብ መታቀዱን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG