በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የናይሮቢ ከንቲባ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ተያዙ


የናይሮቢ ከንቲባ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ተያዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00

የኬንያ ፖሊስ የናይሮቢ ከተማ ከንቲባ በሙስና ወንጀል በመጠርጠር ዛሬ በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡ ማይክ ሶንኮ ወደ 3.5 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር መዝብረዋል መባላቸውን ፖሊስ አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG