በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዋሽ ኮምቦልቻ - ወልዲያ ሃራ ገበያ የባቡር ሥራ ፕሮጀክት በኃይል አቅርቦት እጥረት መቸገሩን አስታወቀ


የአዋሽ ኮምቦልቻ - ወልዲያ ሃራ ገበያ የባቡር ሥራ ፕሮጀክት በኃይል አቅርቦት እጥረት መቸገሩን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:46 0:00

ከአንድ ቢሊዮን ሰባት መቶ ሺህ በላይ ዶላር ወጭ የሆነበት የአዋሽ ኮምቦልቻ - ወልዲያ ሃራ ገበያ የባቡር ሥራ ፕሮጀክት በኃይል አቅርቦት እጥረት የሙከራ እንቅስቃሴዎችን ለማድረግም ሆነ ሥራ ለማስጀመር መቸገሩን አስታውቋል። የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድርና የትራንስፖርት ሚኒስትሯ የፕሮጀክቱን እንቅስቃሴ ዛሬ ጎብኝተዋል።

XS
SM
MD
LG