በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመድረክ መግለጫ


የመድረክ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:17 0:00

"አሁን ሥልጣን ላይ ያለው የአስተዳደር ሥርዓት 'ፍጹም አምባገነናዊ ነበር' ካለው የቀደመው ሥርዓት በከፍተኛ አመራሩ ደረጃ “ለውጥ ቢያሳይም ለውጡ ግን ወደ ሕዝቡ አልወረደም" ሲል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ተችቷል። "ሥርዓቱ አሁንም የመንግሥቱን ዋና ዋና ተቋማት ለወገናዊ የፓርቲ ዓላማ ማዋሉን ቀጥሎበታል" ሲልም ነቅፏል። በቅርቡ በፓርላማ የፀደቀውን የምርጫ ሕግም "አግላይ ነው" ሲል ከስሷል።

XS
SM
MD
LG