በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምሁራንና የፖለቲካ ተንታኞች በውህደቱ ላይ የሰጡት አስተያየት


ምሁራንና የፖለቲካ ተንታኞች በውህደቱ ላይ የሰጡት አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:40 0:00

የህወሓትና የሌሎች የኢህአሃዴግ አባል ድርጅቶች ልዩነት አሁን ያለበት ደረጃ መድረሱ ያልተጠበቀ አይደለም ይላሉ ምሁራንና የፖለቲካ ተንታኞች ህወሓት ከኢህአዴግ አባል ፓርቲዎች ውህደት ራሱን ቢያገልም ሀገሪቱን እየመራ ያለውን መንግሥት አብላጫውን ወንበር እንደማያሳጣውም ገልጿል፡፡ ትናንት የጀመረውን ስብሰባ ዛሬ ያጠናቀቀው የኢህአዴግ ምክር ቤት አዲሱን ውህድ ፓርቲ ህገ ደንብ በሙሉ ድምፅ ማጥደቁን በድረ ገፁ አስታውቃል፡፡

XS
SM
MD
LG