በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምስራቅ ኦሮሚያ የቤተክርስቲያን ቃጠሎ


የምስራቅ ኦሮሚያ የቤተክርስቲያን ቃጠሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:30 0:00

በምስራቅ ሐረርጌ ሁለት አብያተ ክርስቲያን እና የክርስትና እምነት ተከታይ መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን፣ በምዕራብ ሐረርጌ ደግሞ አንዲት ሴት መገደሏን እና መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎችና የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርቲያን አስተዳዳሪዎች ገልፀዋል። ጥቃቱ የተፈፀመው በቡድን በሚንቀሳቀሱ ወጣቶች መሆኑንም ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG