በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወልድያ ዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን ግድያ ኦፌኮ አወገዘ


በወልድያ ዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን ግድያ ኦፌኮ አወገዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:57 0:00

በወልድያ ዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመው ግድያ ስልጣን በአቋራጭ መንገድ ለመያዝ በሚያሴሩ ኋይሎች የተደረገ ክፉ አድራጎት ነው ሲል፣ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ኮነነ። በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ለዚህ አስከፊ ድርጊት አፀፋ እንዳይፈፀምም ተማፀነ። የድርጅቱ የሥራ አስፋፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ ጥሩነህ ገምታ በድርጊቱ ወደ ነበሩበት የሥልጣን ዘመን ለመመለስ ያለሙ አካላት እጅ አለበት ብለው እንደሚገምቱ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG