በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ሕዝብን ማዕከል አድርገው ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጉዳይ


የአማራ ሕዝብን ማዕከል አድርገው ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:17 0:00

የአማራ ሕዝብን ማዕከል አድርገው ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የተደረገው ስምምነት ግንባር: ቅንጅት ወይም ውኅደት ከመፍጠር ጋር የተያያዘ ሳይሆን በሚያግባቡ ጉዳዮች ዙሪያ አብሮ ለመስራት የተደረገ የመግባቢያ ሰነድ መሆኑን የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/ አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG