በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በህፃናት መብቶችና ደኅንነት ሥልጠና በአሥመራ


በህፃናት መብቶችና ደኅንነት ሥልጠና በአሥመራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:41 0:00

በህፃናት መብቶችና ደኅንነት ላይ ያተኮረ የሰሜንና የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች ሥልጠና አሥመራ ላይ እየተካሄደ ነው። የህፃናት ፍልሰትና እንቅስቃሴንም የሚመለከተው ሥልጠና ለሁለት ቀናት የሚዘልቅ ሲሆን ተሣታፊዎቹ የልምድ ልውውጥም ያደርጋሉ።

XS
SM
MD
LG