በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጸረ፟ሽብር ህጉ የታሰሩት የባልደራስ እና የአብን አባላት ከእስር ተፈቱ


በጸረ፟ሽብር ህጉ የታሰሩት የባልደራስ እና የአብን አባላት ከእስር ተፈቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:38 0:00

በዛሬው እለት እራሱን የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክርቤት ብሎ የሚጠራው የባልደራሱ ዋና ጸሃፊ ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩን ጨምሮ 22 የሚሆኑ የባልደራሱ እና የአብን አባላት የዋስ መብታቸው ተከብሮላቸው ከእስር ተፈተዋል፡፡ ከእስረኞቹ መሃከል አንዱ የባላደራው አባል የሆነውን ስንታየሁ ቸኮልን ፣ የባላደራስ ሰብሳቢ አቶ እስክንድር ነጋ፣ እና የአብን ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔን ኤደን ገረመው አነጋግራቸዋለች::

XS
SM
MD
LG