በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ በሩስያ


ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ በሩስያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:59 0:00

ጠ/ሚ ዐብይ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ፡፡ በኢትዮጵያ እና በሩስያ መካከል ሥላለው የንግድ ግንኙነት፣ በሀጋራቱ የወደፊት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ማድረጋቸው ተጠቁሟል፡፡ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ከ35 በላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በሚሳተፉበት የኢኮኖሚ ፎረም ላይ ለመሳተፉ ነው ወደ ሩሲያ ያቀኑት፡፡

XS
SM
MD
LG