በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወቅታዊ ጉዳዮች ከኦዴፓ ጽ/ቤት ኃላፊ ጋር የተደረገ ውይይት - ክፍል አንድ


በወቅታዊ ጉዳዮች ከኦዴፓ ጽ/ቤት ኃላፊ ጋር የተደረገ ውይይት - ክፍል አንድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:02 0:00

አመራሩ የለውጡን ሂደት ተረድቶ መምራት በሚችልበት ሂደት ላይ መወያየቱን የኦሮሚያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ማዕከላዊ ኮሚቴው በፓርቲው ስኬቶች እና ደካማ ጎኖች ባላቸው ላይ መወያየቱ ተገልጿል። የኦዴፓ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋን አነጋግረናል፡፡

XS
SM
MD
LG