ቢዩቲፉል ማይንድ የተሰኘ የማህበረሰብ ድርጀት ከተለያዩ ሆቴሎች የሚጣሉ ሳሙናዎችን በመሰብሰብ መልሶ የእጅ ሳሙናዎችን በማመረት ለወጣቶች የስራ እድል ፈጥራዋል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ ሃያ ት/ቤቶች የእጅ መታጠብ ስልጥናዎችን በመስጥትና ሳሙናዎችን በማቅረብ የንጽህናን ባህል ለማዳበር እየሰራ ነው፤ የድርጀቱ መስራች አያጣም ስሜነህን ኤደን ገረመው ዐእነጋገራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 16, 2026ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጃንዩወሪ 09, 2026ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጃንዩወሪ 02, 2026ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 26, 2025ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 19, 2025ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 12, 2025ዐርብ፡-ጋቢና VOA