ቢዩቲፉል ማይንድ የተሰኘ የማህበረሰብ ድርጀት ከተለያዩ ሆቴሎች የሚጣሉ ሳሙናዎችን በመሰብሰብ መልሶ የእጅ ሳሙናዎችን በማመረት ለወጣቶች የስራ እድል ፈጥራዋል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ ሃያ ት/ቤቶች የእጅ መታጠብ ስልጥናዎችን በመስጥትና ሳሙናዎችን በማቅረብ የንጽህናን ባህል ለማዳበር እየሰራ ነው፤ የድርጀቱ መስራች አያጣም ስሜነህን ኤደን ገረመው ዐእነጋገራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 06, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 05, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 04, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 03, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 02, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 01, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA