ቢዩቲፉል ማይንድ የተሰኘ የማህበረሰብ ድርጀት ከተለያዩ ሆቴሎች የሚጣሉ ሳሙናዎችን በመሰብሰብ መልሶ የእጅ ሳሙናዎችን በማመረት ለወጣቶች የስራ እድል ፈጥራዋል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ ሃያ ት/ቤቶች የእጅ መታጠብ ስልጥናዎችን በመስጥትና ሳሙናዎችን በማቅረብ የንጽህናን ባህል ለማዳበር እየሰራ ነው፤ የድርጀቱ መስራች አያጣም ስሜነህን ኤደን ገረመው ዐእነጋገራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 21, 2022
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 20, 2022
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 19, 2022
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 18, 2022
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 17, 2022
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 16, 2022
ሰኞ፡-ጋቢና VOA