ቢዩቲፉል ማይንድ የተሰኘ የማህበረሰብ ድርጀት ከተለያዩ ሆቴሎች የሚጣሉ ሳሙናዎችን በመሰብሰብ መልሶ የእጅ ሳሙናዎችን በማመረት ለወጣቶች የስራ እድል ፈጥራዋል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ ሃያ ት/ቤቶች የእጅ መታጠብ ስልጥናዎችን በመስጥትና ሳሙናዎችን በማቅረብ የንጽህናን ባህል ለማዳበር እየሰራ ነው፤ የድርጀቱ መስራች አያጣም ስሜነህን ኤደን ገረመው ዐእነጋገራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 23, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 16, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 09, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 02, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 25, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 18, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA