ቢዩቲፉል ማይንድ የተሰኘ የማህበረሰብ ድርጀት ከተለያዩ ሆቴሎች የሚጣሉ ሳሙናዎችን በመሰብሰብ መልሶ የእጅ ሳሙናዎችን በማመረት ለወጣቶች የስራ እድል ፈጥራዋል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ ሃያ ት/ቤቶች የእጅ መታጠብ ስልጥናዎችን በመስጥትና ሳሙናዎችን በማቅረብ የንጽህናን ባህል ለማዳበር እየሰራ ነው፤ የድርጀቱ መስራች አያጣም ስሜነህን ኤደን ገረመው ዐእነጋገራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 18, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 17, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ማርች 16, 2024
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 15, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 14, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 13, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA