ቢዩቲፉል ማይንድ የተሰኘ የማህበረሰብ ድርጀት ከተለያዩ ሆቴሎች የሚጣሉ ሳሙናዎችን በመሰብሰብ መልሶ የእጅ ሳሙናዎችን በማመረት ለወጣቶች የስራ እድል ፈጥራዋል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ ሃያ ት/ቤቶች የእጅ መታጠብ ስልጥናዎችን በመስጥትና ሳሙናዎችን በማቅረብ የንጽህናን ባህል ለማዳበር እየሰራ ነው፤ የድርጀቱ መስራች አያጣም ስሜነህን ኤደን ገረመው ዐእነጋገራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 28, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 27, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 26, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ኖቬምበር 25, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 24, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA