በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ ከተማ አዲስ የተቃዋሚ ፓርቲ ተመሰረተ


በድሬዳዋ ከተማ አዲስ የተቃዋሚ ፓርቲ ተመሰረተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00

ለሶማሌ ሕዝብ ነጻነትና ዴሞክራሲ እንደሚታገል ያስታወቀው አዲሱ ፓርቲ ቅንጅት ለዴሞክራሲና ለነጻነት ይሰኛል። የፓርቲው መስራች ጉባዔ እስከስኞ ድረስ ይቀጥላል ተብሏል። ፓርቲው ዋና መቀመጫውን በጅግጅጋ እንደሚያደርግና በድሬዳዋና አዲሰበባም ቅርንጫፎች እንደሚኖሩት ገልጿል።

XS
SM
MD
LG