በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ ሸማቂዎች በምስራቅ ጉጂ ስድስት ሰዎች መግደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ


የኦነግ ሸማቂዎች በምስራቅ ጉጂ ስድስት ሰዎች መግደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

ባለፈው ቅዳሜ በቦረናና በምስራቅ ጉጂ ስድስት ሰዎች በኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሸማቂዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ። ከመካከላቸው የፀጥታ ጠባቂ ሚሊሺያዎችና ነዋሪዎች እንዳሉባቸው የአካባቢው አስተዳደር ገልጿል።

XS
SM
MD
LG